29/05/2026
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ......///.......
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጀንደርና ሶሻል አፌይርስ ኦፊሰር - 5ኛ (Gender and Social Affairs Expert V) የሥራ መደብ ላይ አወዳድሮ ለመቅጠር የካቲት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የውጭ ማስታወቂያ መውጣቱ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም የቀረበውን መስፈርት አሟልታችሁ የጽሁፍ ፈተና ከወሰዳችሁ መካከል ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተገለጸው አመልካቾች፤ ዕሮብ ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት 2፡30 ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ በመያዝ ኮተቤ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መ/ቤት ለሚሰጠው የቃል ፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን።
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም